“የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ” የሚባል “ፍጥረት” ግን አያስፈራም?
የፍትሕና የሕግ ምርምር ኢንስቲትዩትና የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ተጠሪነት በቅርቡ ይቋቋማል ተብሎ ለሚጠበቀው የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ እንዲዘዋወር የሚያደርጉ የሚቋቋመው ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በሕግ ጉዳዮች የፌዴራል መንግሥት ዋና አማካሪና ተወካይ ሆኖ እንደሚሠራ ረቂቅ አዋጁ ይገልጻል፡፡ ፓርላማው ማሻሻያውን ካፀደቀው ፍትሕ ሚኒስቴር እንደሚፈርስ፤ የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በሙስና የተጠረጠሩ ግለሰቦችን የመክሰስ ሥልጣኑ ተቀንሶ፣ መልካም ሥነ […]
Read more "“የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ” የሚባል “ፍጥረት” ግን አያስፈራም?"