Africanizing the Genocidal War on Tigray: Last Arrow of the Dying Regime — Tghat

By: Adisalem Desta One year into the genocidal war waged on Tigray by the joint Ethiopian, Eritrean, and Amhara regional forces, with the support of other foreign powers; the people of Tigray are under complete humanitarian siege. And despite all the significant diplomatic engagements, international calls, and condemnations of the Ethiopian and Eritrean officials as… Africanizing […]

Read more "Africanizing the Genocidal War on Tigray: Last Arrow of the Dying Regime — Tghat"

An Existential Question of Ethiopia Beyond the Uncertain Horizons: A Looming Legitimacy Crisis

The very idea of convening 2012 election as per the constitution has been the bone of contention since the assumption of the premiership in the last 2 years. The appetite on the side of the government on holding an election was exceptionally low. And even after the decision of convening an election was reached out […]

Read more "An Existential Question of Ethiopia Beyond the Uncertain Horizons: A Looming Legitimacy Crisis"

የአገራዊ እና ክልላዊ ምርጫ ጉዳይ!

የምርጫ ወጪ ለመቆጠብ እና የክልላዊ መንግስታት ምርጫ ከአገራዊ ምርጫ በተጣጣመ መልኩ ለማስኬድ፣ በ2ቱ ደረጃዎች የሚካሄዱ ምርጫዎች በተመሳሳይ ጊዜ በየ5 ዓመቱ እንደሚካሄዱ ይታወቃል፡፡ (የፌዴራል እና ክልላዊ መንግስታት የስልጣን ቆይታ በተመሳሳይ ጊዜ የሚያበቃ መሆኑን ልብ ይሏል፡፡) የሕግ መሰረት ከምርጫ እንዲሁም ከመንግስት እና ሕገ -መንግስታዊ ስርዓት ጋር በተያያዘ ተያያዥነት ያላቸው አንቀፆች፡- ዓንቀፅ 54፣ 56፣ 72ን 73 ናቸው፡፡ በሕገ […]

Read more "የአገራዊ እና ክልላዊ ምርጫ ጉዳይ!"

ኢኮኖሚያችን….

በፖለቲካ ኢኮኖሚ ትንታኔ ማዕቀፍ፣ ኢኮኖሚው ከፖለቲካ፣ ማሕበራዊ እና ሌሎች ጉዳዮች ለይቶ ማየት ከባድ መሆኑን ግምት ውስጥ በማስገባት፣ እንዲሁም በአመዛኙ በፖለቲካ ዘርፉ ብዙ ዓቅም እና ክህሎት ያላቸው ባለሞያዎች በብቃት መረጃ በማድረስ የሕበረተሰቡ በጉዳዮቹ ላይ ያለውን አረዳድ በማስፋት ዓይነተኛ ሚና እየተወጡ ይገኛሉ።

እኔም በበኩሌ የኢኮኖሚ ዘረፍ ያሉበትን ክፍተቶች በሚገባው መጠን ትኩረት ያገኙ ዘንድ የኢኮኖሚ ሁኔታው፣ ያሉበትን መዋቅራዊ ክፍተቶች እና ይጠቅማሉ ብዬ የማስባቸው ምክረ ሃሳቦች ግዜ እና ዓቅም በፈቀደው መጠን በማቅረብ ኣስተዋፀኦ ማድረግ ተገቢ መሆኑን በማመን በቀጣይነት በአጭሩ ለማቅረብ ጥረት አደርጋለሁ።

ገንቢ አስተያየታችሁም ይጠበቃል።

Read more "ኢኮኖሚያችን…."

“ወቀሳ ደቂ መሳፍቲ”

ውድብ ግን ንኸጥፍእዋ ዝመፁ ናይ ፊውዳል እኽብካብ ዝኾኑ ኣባላት ኢድዩ (EDU)፣ ካብ እግዚኣብሔር ዝተለኣኹ ምዃኖም ፈሊጣ ተነሲሃ ናብ ስልጣኖም ክትመልሶም ነይርዋ። ንሕና ደቂ ግራዝማቻት፣ ደቂ ፊተውራሪ፣ ደቂ ባራምባራስ … ብናይ ካልኦት ረሃፅ ደቂስና ምብላዕ ዝለመድና፣ ምስ ደቂ ዓዃይ ማዕረ ምግባራ ፈጣሪ ዘይፈትዎ ስራሕ ብምስራሓ ነብሳ ኣብ ላዕላይ ሰማይ ኣይመሓርን። ካብ ኩሉ ንላዕሊ ናይታ ጓል ኣንስተይቲ […]

Read more "“ወቀሳ ደቂ መሳፍቲ”"

“የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ” የሚባል “ፍጥረት” ግን አያስፈራም?

የፍትሕና የሕግ ምርምር ኢንስቲትዩትና የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ተጠሪነት በቅርቡ ይቋቋማል ተብሎ ለሚጠበቀው የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ እንዲዘዋወር የሚያደርጉ የሚቋቋመው ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በሕግ ጉዳዮች የፌዴራል መንግሥት ዋና አማካሪና ተወካይ ሆኖ እንደሚሠራ ረቂቅ አዋጁ ይገልጻል፡፡ ፓርላማው ማሻሻያውን ካፀደቀው ፍትሕ ሚኒስቴር እንደሚፈርስ፤ የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በሙስና የተጠረጠሩ ግለሰቦችን የመክሰስ ሥልጣኑ ተቀንሶ፣ መልካም ሥነ […]

Read more "“የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ” የሚባል “ፍጥረት” ግን አያስፈራም?"

በነመንግስቱ ኃይለማርያም በቀረበ ክስ የነበረው የሕግ ክርክር

የ”ጊዝያዊ” ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ ወይም መንግስት፣ የደርጉ ጠቅላላ ጉባኤና የቋሚ ኮሚቴው ሊቀ-መንበር ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያም ጨምሮ 106 ተከሳሾች የተካተቱበት በዋነኝነት ዘርን በማጥፋት፣ በሰብአዊ ፍጥረት ላይ ስለተፈፀመ ወንጀል በሚል በቀረበው ክስ ላይ፣ ከመስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም. ጀምሮ ጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ ወይም መንግስት አቋቁመው በጠቅላላ ጉባኤ በቋሚ ኮሞቴና ንዑሳን ኮሚቴነት ተዋቅረው ሀገሪቷን በጋራና በብቸኝነት ሲያስተዳድሩ […]

Read more "በነመንግስቱ ኃይለማርያም በቀረበ ክስ የነበረው የሕግ ክርክር"